Showing posts with label News. Show all posts
Showing posts with label News. Show all posts

Friday, September 18, 2015

“ከእንካሰላንታው ባሻገር” – ኤርሚያስ ለገሰ

የሰሞኑን የኢትዬጲያ ፓለቲካ ለተከታተለ ሰው የትግሉ ጫፍ ወዴት እየሔደ እንደሆነ ለመገመት አያዳግተውም። …በአንድ በኩል ላለፋት ሁለት አስርተ አመታት የበላይነቱን ያስጠበቀው አናሳ እና ዘረኛ ቡድን አሁንም ከማንም በላይ የደም ሀረጉን በመምዘዝ
ለመሰባሰብ እየተጋ ያለበት ነው። …በሌላ በኩል ሁሉን አቀፍ ትግል የመረጡ በብሔርም ሆነ በሕብረ ብሔራዊነት የተደራጁ ሀይሎች ሀይላቸውን በማቀናጀት በጋራ ለመስራት እየተመካከሩ ያለበት ሁኔታ ነው። እነዚህ ሁለት እንቅስቃሴዎች ከፓለቲካ ፓርቲ እና የድርጅት ህልውና ባሻገር ከኢትዬጲያ ህዝብ የነጳነት ትግል መቀጠልና ወደ ኃላ መመለስ ጋር የተቆራኙ ናቸው። ርግጥም የእነዚህ ሁለት አካላት የፍልሚያ ውጤት የወደፊቱን የኢትዬጲያ እጣ ፋንታ የመወሰን እድሉ ከፍተኛ ነው።
1• ” አናሳ እና ዘረኛው ቡድን”
የመጀመሪያው እድል ከፓለቲካ ፕሮግራም እና ብቃት ይልቅ የማንነት ደም ያስተሳሰራቸው አናሳ ቡድኖች በኢትዬጲያ ህዝብ ጫንቃ ላይ እንደ መዥገር ተጣብቀው፣ እንደ በረሮ(?) ከክብደታቸው በላይ የሚበሉበት ሁኔታ መፈጠሩ ነው። ያለማጋነን የዛሬይቱ ኢትዬጲያ በጥቁር ደም በተሞሉ መዥገሮችና ቁንጣን በያዛቸው በረሮዎች ተወራለች። የአናሳው ቡድን ተስፈኞችም ህዝባችን ላይ የተጋረጠ አደጋ በማለት ወደዚህ ቡድን እየተሰባሰቡ ነው። የትግራይን ህዝብ ካባ በማጥለቅ የራስን የስልጣን ፍላጐት ለማርካት ጥረት እየተደረገ ነው። በተባራሪ እንደሰማነው የተቃዋሚ አመራሮች ነን የሚሉና ብሄራዊ ማንነታቸው ሁሌም የበላይ እንደሆነ እንዲቀጥል የሚፈልጉትም በዚህ ጐራ የሚካተቱ ናቸው። አንዳንድ ምልክቶችም እየታዩ ነው።በህውሀት ጉባኤ አንዱ ተነስቶ ውይይት የተደረገበት እነዚህን ተቃዋሚዎች ( አቤ ቶኪቻው “የስጋ ዘመዶች ” ይላቸዋል) በመለየት ቢያንስ የማለዘብ ስራ የመስራት አስፈላጊነት መሆኑ የውስጥ መረጃዎች ያመላክታሉ። መጀመሪያ በሀገር ውስጥ ያሉ የተቃዋሚ ስያሜ የተሰጣቸው ቡድኖች የቅድሚያ ትኩረት አግኝተዋል። በማስከተል ወደ ተለያዩ ሀገሮችም አማላይ ቡድኖችን ለመላክ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ያለበት ሁኔታ ነው። በቅርቡ ወደ ሰሜን አሜሪካ መጥተው የነበሩ ግብረሀይሎች አንዱ ተልእኮ ይህ እንደነበረ ይገመታል። ወደ አውሮፓም የሚሄዱ ( በተለይም የቀድሞ ህውሀት አመራሮችን የሚያናግሩ) የህውሀት ቡጅሌዎች እንደሚኖሩ ይጠበቃል።
ይሔ በአናሳ ብሔር ስም የተሰባሰበ ቡድን በአሁን ሰአት እየተከተለ ያለው ስትራቴጂ ዋነኛ ማጠንጠኛ የትግራይ ህዝብ እና ሌላው የኢትዬጲያ ማህበረሰብ በባላንጣነት እና ጠላትነት እንዲተያይ ማድረግ ነው። ይሄ ቡድን ለዘር ማጥፋት እንደ አንድ ምልክት ተደርጐ የሚቆጠረውን ” እኛ እና እነሱ!” የሚለውን አባባል ወደ ተግባር ለመለወጥ ወገቡን ታጥቆ እየሰራ ነው። ይህ አናሳ ቡድን ኃላቀር በሆነ የፓለቲካ ባህል የተተበተበ በመሆኑ የትግራይን ህዝብ ለማደናገር በዘረኝነት እየቀሰቀሰ ነው። የትግራይን ህዝብ ከሌላው ኢትዬጲያዊ በመለያየት እና በማናቆር አገዛዛቸውን ለማራዘም ወገባቸወን ጠበቅ አድርገው እየሰሩ ነው። ይህ አናሳ ቡድን የተቀረው የኢትዬጲያ ህዝብ እንዲያውቅላቸው የሚፈልጉት ነገር አለ። ይኸውም እርስ በእርሳቸው ቅራኔ ቢፈጠር እንኳን ” በአንድ ጐጆ ስር” የተፈጠረ ልዩነት አድርጐ የኢትዬጲያ ህዝብ እንዲወስድ ይፈልጋሉ። ለዚህም ነው ከአስርተ አመታት በላይ በኤርትራ የመሸገውን የትግራይ ንቅናቄ በአሸባሪነት በፓርላማ እንዲፈረጅ ያላደረገው። በተቃራኒው ከእሱ ያነሰ እድሜ ያለው ግንቦት ሰባት በአሸባሪነት እንዲመደብ ያደረገው። …
…ለዚህም ነው ኤርትራ የመሸገውን ደህሚት “የኤርትራ ሀይል ( የኢሳያስ ጠባቂ)” የሚል ስያሜ እንዲሰጠው ያደረገው። …ለዚህም ነው ደህሚት ያሉት አባላት ከ300 አይበልጡም የሚል አሰልቺ ፕሮፐጋንዳ ለተራዘመ አመታት እንዲስተጋባ ያደረገው።…ለዚህም ነው አይኑን በጨው አጥቦ በግላጭ የተናገረውን በማጠፍ ዛሬ ደግሞ በሶስት እጥፍ ቁጥራቸውን አሳድጐና አጀግኖ ነገሪት እየጐሰመ ተቀበልኳቸው የሚለን። …ለዚህም ነው እነዚህ ትግሉን ወደ ተሻለ ደረጃ ማሻገር ያቃታቸው ” የጦጣ ዘር አቀባዬች” መንገዋለላቸውን አውቀው ቅሬታ ሲያዝሉ መንገድ ላይ አፈፍ አድርጐ ” ለእኛ እና እነሱ” የውድመት ስትራቴጂው የተጠቀመበት። …
…ለዚህም ነው በተቀረው ኢትዬጲያውያን ዘንድ ” ዘሮች ሁሉ እኩል ናቸው፣ አንዳንድ ዘሮች ግን የበለጠ እኩል ናቸው” የሚለው አባባል ገዥ አስተሳሰብ እንዲሆን ያደረገው። …ለዚህም ነው ” ፕሮፌሰሩ ወደ ጫካ እንዲገባ ያደረግነው እኛ ነን!” ያለው አንደበታቸው ሳይዘጋ ” ኢሳያስ ፕሮፌሰሩን ወደ ሜዳ እንዲወርድ አደረገው” የሚል ቅጥፈት ሲናገሩ የማይሸማቀቁት። እኔ እምለው ኢሳያስ አፈወርቂና አባይ ወልዱ (ዶክተር ደብረጲዬን) እየተመካከሩ መስራት ጀመሩ እንዴ?…መቼስ ” የአህያ በሬ!” የሆነው “ደ -ሳአ -ለ -ኝ!” እና ሌሎች ባለሟሎች የዚህ አካል ነው ብሎ ማመን ከቧልት አይዘልም ብዬ ነው።
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አንዳንድ በሚኒስትር እና ፓርላማ ደረጃ ያሉትን ባለሟሎች ሁለት ጥያቄ ልጠይቅ። ክቡር ሚኒስትሮች! ለመሆኑ ” የፀረ ሽብርተኝነት ግብረሀይል አባላት” እነማን እንደሆኑ ታውቃላችሁ?… ክቡራን ሚኒስትሮች እና የሸንጐ አባላት ደእሚት የሽብርተኝነት አዋጁ ከመውጣቱ ስድስት እና ሰባት አመት በፊት የተቋቋመ እንደሆነ መንገር ለቀባሪው ማርዳት ይሆንብኛል። ታዲያ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት፣ በወይዘሮ አስቴር ማሞ አንባቢነት፣ በተከበረው ፓርላማ አጵዳቂነት ለምን በሽብርተኝነት አልተፈረጀም??
2• ” The Law of the Few!”
ሁለተኛው እድል አምባገነናዊ ስርአቱ እየደቀነ ያለውን አደጋ በአግባቡ በመረዳት የስርአት ለውጥ መምጣት እንዳለበት ያመኑ ሀይሎች ቅሌን ጨርቄን ሳይሉ በትብብር የሚሰሩበት ሁኔታ መፍጠር ነው። ትብብርም እንበለው ንቅናቄ የመጨረሻው ግቡ በጠመንጃ ስልጣን ያለመያዝ፣… በኢትዬጲያ ዲሞክራሲያዊ ስርአት ለመገንባት መደላድል መፍጠር፣ …ሁሉን የሚያቅፍ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እስከሆነ ድረስ በጋራ ለመስራት የሚያስቸግረው አይደለም። የትብብር አላማ እና ግቡ ግልጵ እስከሆነ ድረስ በጥቂቶች ቢጀመርም (“The Law of the few”) ነገ እልፎችን የሚያሰልፍ ጥቂቶችን እያራገፈ የሚሄድ መሆኑ ሳይንሳዊ ነው። በተጨባጭም እየታየ ያለው እውነታ የዚህን ሳይንሳዊ አባባል የሚያፀና ነው።
እንደ እውነቱ ከሆነ የሰሞኑን የጥቂት የለውጥ ሀይሎች እንቅስቃሴ ስመለከት የሚያስታውሰኝ የማልኮም ግላድዌል የሚባለው ፀሀፊ የጳፈው የሊደርሺፕ መጵሀፍ ነው። ማልኮም ” Tipping point: How little Things make Big Differences” በሚለው መጵሀፋ ህዝባዊ ንቅናቄ (ማእበል) የሚቀሰቀሰው በጥቂት የቆረጡ ሰዎች እንደሆነ ያስረዳል። በእሱ እምነት መሰረት መሰረታዊ የለውጥ ሂደት ( ህዝባዊ ንቅናቄ) ለማቀጣጠል ወሳኞቹ ጥቂቶች ናቸው። ርግጥ እነዚህ ህዝባዊ ንቅናቄ ፈጣሪዎች ራእይ ያላቸው፣ ራእያቸውን ለማስፈፀም ስትራቴጂና አቅጣጫ የመንደፍ ክህሎት፣ የማደራጀት ብቃት፣ በህዝባዊ ማእበል ሊያነሷሷቸው ከሚፈልጉት ማህበረሰብ ጋር የተሻለ ተቀባይነት፣ እንዲሁም አለም አቀፍ እና አገራዊ ሁኔታውን ለመተንተን የሚያስችላቸው ብቃት ያላቸው ሊሆን ይገባል።
ከላይ የተቀመጠውን ሀልዬት መሰረት በማድረግ እነዚህ ጥቂት የለውጥ ሀይሎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሶስት አበረታች ውጤቶችን ያስመዘገቡ ይመስለኛል። እነዚህም፣
2•1 ምን አይነት ትግል
በእነዚህ ጥቂት የለውጥ ሀይሎች ከአመታት በፊት ሲቀነቀን የነበረው ” በኢትዬጲያ ውስጥ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ሁሉን አቀፍ ትግል መካሔድ አለበት” የሚለው የፀና አቋማቸው በኢትዬጲያ ምድር ላይ ገዥ መሬት ተቆናጦ የአብዛኛው አስተሳሰብ ወደ መሆን ተቀይሯል። በዛሬይቱ ኢትዬጲያ አናሳው ዘረኛ ቡድን የበላይነቱን እስከያዘ ድረስ የምርጫ ፓለቲካ እንደ እባብ አፈር ልሶ የመነሳት እድሉ አልቦን በአልቦ የማባዛት ያህል ሆኗል። ከእንግዲህ በኃላ ብረት እና ህዝባዊ እንቢተኝነት ተዋህደው (Synergy) ፈጥረው እስካልተንቀሳቀሱ ድረስ በሌላ መንገድ ለውጥ አመጣለው የሚለው አካሄድ የተዘጋ ፋይል ሆኗል። እንደ እውነቱ ከሆነ በአሁኑ ጊዜ ” ብሔራዊ መግባባት”፣ ” ህገ መንግስት”፣ ” ምርጫ ቦርድ”፣ ” ተፎካካሪ ፓርቲ” …ወዘተ የሚሉ አባባሎችና ተቋማት ” ከኢቲቪ እና የመለስ አካዳሚ” ከሚባሉት ስፍራዎች የዘለለ ቦታ የላቸውም። ዛሬ በኢትዬጲያውያን ዘንድ ያለው አስተሳሰብ በጉልበት ረግጦ የሚገዛ ሀይል የሚወገደው በጉልበት ብቻ እንደሆነ መግባባት ላይ ተደርሷል።
2•2 የለውጥ ሀይሎችን ማብዛት

እነዚህ ጥቂት የለውጥ ሀዋርያዎች በወሰዱት እርምጃ ባልተጠበቀ ሁኔታ የደጋፊያቸውን ሀይል ማሳደግ ችለዋል። በርካታው ህዝብ ( የሚቃወሟቸውን ሳይቀር) በወሰዱት እርምጃ አክብሮት እንዳለው ማሳየት ችለዋል። እነዚህ የለውጥ ሀይሎች የሚታመኑ እና የሚሰሙ በመሆናቸው መላውን ኔትወርክ ለመቆጣጠር ችለዋል። ዛሬ አብዛኛው ማህበራዊ ድረገጶችና ሚዲያዎች የተሸፈኑት በእነዚህ ሰዎች የእለት እንቅስቃሴ ሆኗል። በመላው አለም እነሱን ለመደገፍ የሚጠሩ ስብሰባዎች የህዝብ ማእበል እያጋጠማቸው ነው። እናቶች የጣት ወርቃቸውን አውልቀው እስከመስጠት ደርሰዋል። በየአህጉሩ ጠንካራ ተከታዬችን በማፍራት ላይ ናቸው። ባጭሩ ትንሹ መዘውር ትልቁን ማንቀሳቀስ ጀምሯል። ትልቁ መዘውር በተሟላ ሁኔታ መንቀሳቀስ ከጀመረ የሚያቆመው አይኖርም…The law of few!

እዚህ ላይ አንድ ነገር ላንሳ። እነዚህ በአናሳ ብሔር ገዥ መደብ ዙሪያ የተሰባሰቡ ዘረኞች እና ባለሟሎቻቸው ዘወትር ከአፋቸው የማትጠፋ የፕሮፐጋንዳ ቃል አለች። ይህቺም ” የዲያስፓራወን ገንዘብ አታሎ ለመውሰድ! ” ትላለች። እንደ እውነቱ ከሆነ ይሕቺን ቃል ከድሮ የትግል ጓደኞቼ አፍ ስሰማ ከመጠን በላይ እሸማቀቃለሁ። በአንድ በኩል አዳራሽ እየሞላ የሚፈሰውን ዲያስፓራ (በውጭ የሚኖር ኢትዬጲያዊ) ማገናዘብ የማይችል በነዱት የሚነዳ ማህበረሰብ አድረገው እየቆጠሩት ነው። ርግጥ ነው አዲሳአባን ተራራ ላይ ሆኖ ሲያያት በምሽት ፀሀይ የወደቀችበት መሰለኛ ያለው የትላንት ታጋይ ( የዛሬው በአሜሪካ ኤምባሲ ንግግር ለማድረግ የሚጋበዝ ኮረኔል) ይህንን ቢል የሚያስከፋ አይደለም። ነገር ግን የውጭውን አለም ከሚያውቁት እነ አምባሳደር ግርማ ብሩ አፍ ሲወጣ ግን ያሸማቅቃል። በነገራችን ላይ በቅርብ ጊዜ የለውጥ ሀይሎቹን ለመደገፍ በተጠራ ህዝባዊ ስብሰባ ተገኝቼ ነበር። እናም በስብሰባው ላይ የለውጥ ሀይሉን ለመደገፍ ከመጡት ኢትዬጲያውያን ሁለቱ የህግ ዶክትሬት ነበራቸው።… ሁኔታው ስለገረምኝ ወደ አዱገነት በሀሳብ ሄድኩኝ። መልስ ባጣ አምባሳደሬን መጠየቅ ፈለኩ። እንዲህ በማለት ብጠይቅስ፣
ጋሽ አምባሳደር ግርማ ብሩ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ስንት የህግ ዶክትሬት ያላቸው መምህራን እንዳሉ እንድትነግረን ከማክበር ጋር እጠይቃለሁ!!
2•3 የለውጥ ተውሳኮችን ማንገዋለል
ጥቂቶቹ የለውጥ ሀይሎች ያስመዘገቡት ሁለተኛ ውጤት ትግሉን ወደ ፊት ማራመድ የተሳናቸውን የበረሀ አመራሮች በአጭር ጊዜ ማንገዋለል መቻላቸው ነው። ሞላ አስክዶም እንደነገረን ላለፋት አስራ ምናምን አመታት በወር ሀያ ምናምን ሺህ ብር እየተከፈለው፣ የፈለገውን ምግብ እየበላ፣ ከአንደኛው አልጋ ወደ ሌላኛው እየተዘዋወረ ( ስንት ጊዜ ከአልጋ እንደወደቀ የህማማት እለት እንደምንሰማ ተስፋ አድርጌ!) የኖረ ሰው ነው። በሌላ በኩል በእሱ ስር ባሉት ሰፊ ጦር ምክንያት በሌለው አቅሙ የወታደራዊነት (Militarism) አመለካከት እንዲያዳብር አድርጐታል። በመሆኑም ትግሉን ፈቀቅ ማድረግ ተስኖት በቁጥር ተኮፍሶ የመኖር ሂደቱትን ገፍቶበታል። የዘር ምንጩም ሆነ አስተዳደጉ ከህውሀት ነውና ለእሱ የትምህርት፣ችሎታና ብቃት ጉዳይ ከግምት የሚገባ አይደለም። ሁሉም ዘሮች እኩል ናቸው፣ ሌሎች የበለጠ እኩል ናቸው እንዲሉ!…እንግዲህ ይህ የጓድ ሞላ አይብን( cheese) ጠብቆ የመኖር ህልውና በለውጥ ሀይሎች ተሰናከለ። የእሱን አባባል እንደ ወረደ ልውሰደውና ሀያ ምናምንቴ ሺህ ብር የነበረችው ደሞዝ ልትቀር ሆነ! …በየጊዜው የምትታረደው ጥቦት ልትቀር ነው!…ከአልጋ አልጋ እየተገላበጡ መውደቅ ልትቀር ነው! …ታዲያ ምን ይዋጠው!…ለማንኛውም “Who moved Molla’s cheese?” ብዬ ብሰናበት ምን ይለኛል??

ኤርሚያስ ለገሰ ( በፈረንጂኛ ከለሊቱ ሶስት ሰአት)

Saturday, September 5, 2015

Canada’s Nevsun defends Eritrea mining after damning UN report

CALGARY — Canadian mining company Nevsun Resources is defending its operations in Eritrea following a damning report by the United Nations that accused the miner of using forced labour in the North African country.
Nevsun released an updated independent human rights report this week that found no evidence of forced labour or human rights violations at its 60-per-cent-owned Bisha mine in Eritrea, where thousands of people are fleeing on perilous treks to Europe.
The report by LKL International Consulting is in contrast to June’s UN report, which said Nevsun used forced labour at the Bisha mine after the company was required to hire government-owned contractors that included Segen Construction.
The UN commissioners spoke with former Segen workers who said they were forced to work at the mine while in the compulsory national service.
“Even though Segen tried to conceal their status, the majority of Segen’s ‘workers’ were in fact conscripts performing their national service,” wrote the commissioners.
The UN report, which examined the overall human rights situation in Eritrea, found that “systematic, widespread and gross human rights violations have been and are being committed in Eritrea under the authority of the government. Some of these violations may constitute crimes against humanity.”
The grim conditions in Eritrea have spurred many to flee for Europe, with the International Organization for Migration saying more than 25,000 Eritreans have crossed the Mediterranean into Italy this year.
That represents by far the most from any single country on the route, which the IOM says is the deadliest entrance to Europe, with 2,267 deaths as of Aug. 25.
Todd Romaine, vice-president of corporate social responsibility at Nevsun, said in an email that the company’s operations help Eritrea in its ongoing development. He added that Nevsun is optimistic that well-paying jobs like those in the mining sector can help stem migration.
Lloyd Lipsett, co-author of the Nevsun-commissioned report and principal of LKL, said in an interview that in his four trips to Eritrea, he has yet to see any outright repression or people being mistreated.
But he said his role has been to assess human rights conditions related to Nevsun’s operations, and he has not specifically investigated allegations against the government, such as secret detentions or abuse in prisons.
The human rights lawyer said the UN allegations of forced labour dealt with the construction phase of the mine, while his assessments started after the mine was already operational in 2013.
“I’ve been able to validate what’s been happening 2013 onwards, and I have seen absolutely no evidence of national service workers being used by the different Eritrean contractors,” said Lipsett.
He said the people he interviewed denied the use of national service workers in the past, but he doesn’t have enough certainty to make definitive conclusions himself.
Those accusations, however, are set to be tested in B.C.’s Supreme Court, where three Eritrean refugees are suing the company for allegedly being forced to work at the mine.
The lawsuit was launched last November but Dimitri Lascaris, one of lawyers pursuing the case, says Nevsun has since filed five motions challenging the jurisdiction and other aspects of the suit. Those motions, some of which Lascaris describes as “remarkable,” are set to be heard next January.
Nevsun has denied the allegations, and says it will vigorously defend itself in court. The company has also questioned the methodology of the UN investigation while reaffirming its commitment to complying with international human rights standards.
The Nevsun lawsuit is one of the first test cases of Canadian mining companies being sued for operations abroad, along with separate cases against Tahoe Resources and HudBay Minerals related to Guatemala.
On Friday, the Supreme Court of Canada ruled that Ecuadorian villagers have the right to use an Ontario court to seek billions in environmental damages from oil giant Chevron.
Lipsett said he has kept his distance from the Nevsun court case, but added that he considers the willingness of Canadian courts to take on such cases as a positive step.
“Hopefully the threat of a lawsuit will gather the attention of mining executives to invest in doing human rights due diligence at the front end, because if the Canadian courts are willing to hear cases here, that’s serious stuff,” he said.
Ian Bickis, The Canadian Press
Published Friday, September 4, 2015 12:20PM EDT

Wednesday, August 19, 2015

Ethiopia’s Zone9 Bloggers Head Back to Court After 15 Months Behind Bars

by Endalk | Global Voices
Five members of Ethiopia’s Zone9 blogging collective expect to learn their fate this Wednesday, August 19, when a panel of three judges will meet at Addis Ababa’s Lideta High Court to rule on whether the defendants will walk free or or face another round of trial.
As the 15 months-old botched trial reaches a critical juncture just a few days before the Federal High Court goes on summer recess, we offer a brief summary of the case, along with the proceedings and the possible outcomes of what feels like a never-ending trial.
The case against Zone9
The bloggers of Zone9 covered social and political issues in Ethiopia and sought to promote human rights and government accountability. Known for their critical stance on government policies and practices, they faced various threats before they were arrested in April of 2014, on informal accusations of inciting social unrest via online means. After spending many weeks in pre-trial detention at Maekalawi, an Addis Ababa prison notorious for its harsh conditions, they were charged under the country’s Anti-Terrorism Proclamation.
They now stand accused of terror and treason-related charges for using encryption tools for their online communications and blogging. The Zone9ers’ 21-page charge sheet specifies the laws the regime claims the bloggers have violated since May 2012. Read more on this here and here.
Five of the nine group members originally arrested (one is being tried in absentia) were released on July 8 and 9 of 2015, a few weeks prior to Barack Obama’s historic visit to the country. Authorities dropped all charges against the five, with no formal explanation. No changes have been made to the charges against the four Zone9 bloggers who remain in prison.
Critics suggest that the partial release of Zone9 writers was government’s attempt to deflect mounting criticism about Ethiopia’s dreadful human rights record approaching the Obama visit.
Trial postponed 33 times

The Zone9ers’ trial has been postponed 33 times. Judges have adjourned the case continuously, accepting a panoply of reasons for postponement, ranging from the banal to the bizarre. At a recent hearing, prosecutors pleaded for an adjournment of the case due to what they described as “a shortage of time” to review the case. The judges accepted this as a valid reason, despite the fact that the bloggers have spent more than a year in a prison.

Often times the proceedings were adjourned the moment the defendants set foot in the court room. On some occasions the defendants did not even have a chance to listen to what their counselors said in the court room.
When the government decided to suddenly discontinue the case against five of the writers and let them walk free, the judges did not know about it. Government officials insisted that the five writers were released based on the law of the country, and those who are now free had minimal involvement in the alleged crime. But this sudden move left observers with more questions than answers. Why did the government release just five individuals while keeping the others, when they were all originally charged with the same crime? Will the partial release of the bloggers have an impact on the course of the trial of the others?
What might happen next
A fair trial is all but impossible under the Ethiopian judicial system, which is generally described as dissent-controlling apparatus of the regime. Although the release of five defendants created a short-lived optimism in July, various outcomes are possible on Wednesday. This could include a ruling that amounts to guilty verdicts, another round of long term adjournments, or even an acquittal.
After the partial release of the writers in July, government officials justified their decision to keep the remaining bloggers behind bars, issuing statements containing a wide range of flawed arguments. Those statements could provide the first clear glimpse of how the trial is likely to unfold on Wednesday, not just in terms of immediate decisions of the judges – guilty verdicts or acquittals – but also in terms of precisely how the government intends to release the bloggers.
In a sit-down interview following the Obama visit and televised on the country’s sole TV network, veteran journalist Tefera Gedamu asked Minister of Government Communication Affairs Redwan Hussein, “Why didn’t you release some of them as a gesture of good will… was it not that possible? I know you say there is a due process of law…”
Redwan responded that the government would give pardon and parole when there is a reason to do so. He also defended the partial release of the bloggers, redoubling his indication that the remaining bloggers would not be released, that their case would not be dropped, and that the threat of going back to prison would be hanging over the heads of the released ones as well. He continued:
The level of their offense must be weighed…those which have a milder offense as compared to others, though each and every one of them could be convicted… if they behave and if their release outweighs the public interest …that serves the public interest rather than them staying behind bars, then they will be released.
Tedros Adhanom Minister of Foreign Affairs of Ethiopia also spoke along the same lines as Redwan when questioned by VOA Amharic service.

These statements are indications that the high court will likely uphold the convictions these government officials made in public. However, the statements can also be read to indicate that the government intends to release the bloggers after their conviction through clemency. Whatever the outcome, a robust array of online voices will continue to say #FreeZone9Bloggers until they are all released.

“በኦሮሚያ ክልል ከ70 በላይ አርሶ አደሮች የብሔር ጥቃት ደርሶባቸዋል” ሰመጉ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳ ነዋሪ የሆኑ ከ70 በላይ አማርኛ ተናጋሪ ገበሬዎች፣ ቤት ንብረታቸው ተቃጥሎ ከመኖሪያ ቀዬአቸው መፈናቀላቸውን የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ሰመጉ) በሪፖርቱ አመለከተ፡፡ የአንድ ሰው ሕይወት መጥፋቱንም አረጋግጫለሁ፤ ብሏል፡፡ 

ሰመጉ ጉዳዩን ሲመረምር መክረሙን ጠቁሞ፣ “ብሔር ተኮር ማፈናቀልና እንግልት በአስቸኳይ ይቁም” በሚል ርዕስ ይፋ ባደረገው 136ኛ ሪፖርቱ የወረዳው የጸጥታ ሓላፊዎችና ባለሥልጣናት የብሔር ግጭቱን መቀስቀሳቸውን አስታውቋል፡፡ 
እንደ ሪፖርቱ፣ የወረዳው ባለስልጣናትና የፀጥታ ኃላፊዎች አርሶ አደሮቹን፣ “እናንተ የዚህ የአካባቢው ተወላጅ ሳትሆኑ ሀብት እያፈራችሁ የአካባቢው ተወላጆች ግን ከእናንተ ያነሰ ገቢ ነው ያላቸው፤ … ይህን ገቢ ያገኛችሁት በኛ መሬት ነው፤ የክልሉ ተወላጆች ባለመሆናችሁ ክልሉን ለቃችሁ ውጡ፤” በማለት በተለያዩ ጊዜያት ንብረታቸውን በመንጠቅና ለእስራት በመዳረግ እንግልት ሲፈፅሙባቸው ቆይተዋል፡፡ በተለይ መጋቢት 27 ቀን 2007 ዓ.ም አንድ የአካባቢው ተወላጅ ተገድሎ መገኘቱን ተከትሎ የወረዳው የፀጥታ ኃላፊ “ግድያው የተፈፀመው በአማራ ብሄር ተወላጆች ነው” በማለታቸው ግጭት ተቀስቅሶ፤  ሚያዚያ 9 ቀን 2007 ዓ.ም 85 አርሶ አደሮች ለእስራት መዳረጋቸውን፣ የአማራ ተወላጅ አርሶ አደሮች መኖሪያ ቤቶች እንዲቃጠሉ መደረጉን እንዲሁም የታሠሩትን የነዳጅ በሚል 300 ብር ከእያንዳንዳቸው በመቀበል እንደተለቀቁ ሰመጉ አጣርቻለሁ፤ ብሏል፡፡   በግጭቱ የአንድ ሰው ሕይወት ሲጠፋ 10 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን፣ 99 የሳር ክዳን ቤቶችና 25 የቆርቆሮ ቤቶች በእሳት ተቃጥለው መውደማቸውን የዘረዘረው ሰመጉ፤ መኖሪያ ቤታቸው ለተቃጠለበቸውና በተለያዩ ቦታዎች ተበታትነው ለሚገኙ ዜጐች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ እንዲያገኙ ጠይቋል፡፡ መንግሥትም ለተፈጸመው የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የተጠናና የማያዳግም የመፍትሔ ርምጃ ከሕዝብ ጋር በመመካከር እንዲወሰድ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ አመልክቷል፡፡ 
Source: Addis Admas

ኢንጂነር ይልቃል ሰማያዊ ፓርቲን በድጋሚ ለመምራት ይወዳደራሉ

ሰማያዊ ፓርቲን ከምሥረታው ጀምሮ ላለፉት ሦስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩት የነበሩት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት፣ ፓርቲውን ዳግም ለመምራት ራሳቸውን ዕጩ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ፓርቲው ከተመሠረተ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያካሂደው ጠቅላላ ጉባዔ በመጪው ነሐሴ 16 እና 17 ቀን 2007 ዓ.ም.
የሚካሄድ ሲሆን፣ በወቅቱ በሚካሄደው የአዳዲስ አመራር ምርጫ ላይም በአሁኑ ጊዜ ፓርቲውን በፕሬዚዳንትነት እያገለገሉ የሚገኙት ኢንጂነር ይልቃል፣ ፓርቲውን ለቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት በመሪነት ለማገልገል በዕጩነት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል፡፡
በሰማያዊ ፓርቲ መተዳደርያ ደንብ መሠረት አንድ አባል ፓርቲውን ለመምራት ሁለት ጊዜ እንዲወዳደር ይፈቅዳል፡፡ ኢንጂነር ይልቃልም በዚህ ደንብ መሠረት ዳግም ፓርቲውን ለማገልገል እንደሚወዳደሩ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ስለሚኖረው ውድድርና እነማን ተፎካካሪዎቻቸው ሊሆኑ እንደሚችሉ ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ ‹‹እስካሁን ድረስ በግልጽ ራሱን ለፕሬዚዳንትነት ዕጩ አድርጐ ያቀረበ ተወዳዳሪ አባል የለም፡፡ እኔ ግን ለምክር ቤቱም ሆነ ለሚመለከታቸው አካላት ለፕሬዚዳንትነት እንደምወዳደር ይፋ አድርጌያለሁ፡፡ ተወዳዳሪዎች እንደሚኖሩ ጥርጥር የለውም፡፡ እስካሁን ይፋ ያደረገ ግን የለም፤›› ብለዋል፡፡
በፓርቲው መተዳደርያ ደንብ ላይ ጠቅላላ ጉባዔ በየአንድ ዓመቱ እንደሚሰበሰብ ይደነግጋል፡፡ ይሁንና እስካሁን ድረስ ጠቅላላ ጉባዔ ተጠርቶ አያውቅም፡፡ ያልጠራችሁት ለምንድነው ለሚለው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹በየዓመቱ የሚለው እንደ ሁኔታው ነው የሚወሰነው፡፡ ፓርቲው በራሱ አስፈላጊ ነገሮች ሲኖሩና ጉባዔው ቢያያቸው ጥሩ ነው በሚል እሳቤ በየዓመቱ ጠቅላላ ጉባዔ ሊያካሂድ ይችላል እንጂ፣ በአስገዳጅነት በየዓመቱ መካሄድ አለበት የሚል ነገር የለም፡፡ በአስገዳጅነት መካሄድ አለበት የሚለው የሦስት ዓመቱ ነው፤›› ብለዋል፡፡ 
‹‹የጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣን ትልቅ ነው ይባላል፡፡ ነገር ግን በተግባር ደረጃ ሲታይ ግን በሦስት ዓመት አንዴ ነው የሚሰበሰበው፡፡ ያንን ለምን አንቀይረውም በማለት በዚያ መሠረት ነው ደንባችን ውስጥ ያካተትነው እንጂ፣ የጠቅላላ ጉባዔው የሥልጣን ዘመን ለሦስት ዓመት ጊዜ ነው፤›› በማለት ጨምረው አስረድተዋል፡፡
የፓርቲው መተዳደርያ ደንብ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሥልጣንና ተግባር በሚመለከት የሚደነግገው አንቀጽ 13 ንዑስ አንቀጽ 13፣ ‹‹የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በድጋሚ ካልተመረጡ በስተቀር የሥራ ጊዜያቸው ሦስት ዓመት ይሆናል፡፡ በሊቀመንበርነት የኃላፊነት ቦታ ማገልገል የሚቻለው ለሁለት ተከታታይ ዙሮች ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ከአንድ የሥራ ዘመን ዕረፍት በኋላ ተመልሶ ለዚያው ቦታ ሊመረጥ ይችላል፤›› ይላል፡፡ ይሁን እንጂ ጠቅላላ ጉባዔው መደበኛ ጉባዔውን በዓመት አንድ ጊዜ ማካሄድ እንዳለበት ደንቡ በአንቀጽ 24 ላይ ይደነግጋል፡፡ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ቢያጋጥምም ማራዘም የሚቻለው ለሦስት ወራት ብቻ እንደሆነ ያሰፍራል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ያሉት አስገዳጅ የሆነ የጉባዔው ስብሰባ በየሦስት ዓመቱ እንደሆነ የሚገልጽ አንቀጽ ግን የለም፡፡ 
የፊታችን ቅዳሜና እሑድ በሚካሄደው የፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔ በአጠቃላይ የነበረውን የፓርቲውን ጉዞ እንደሚገመገም የተገለጸ ሲሆን፣ በተጨማሪም ፓርቲው አሁን ካለበት ተነስቶ ምን ማድረግ አለበት የሚሉትን ጉዳዮች፣ እንዲሁም አጠቃላይ የአገሪቱንና የቀጣናውን የፖለቲካ ሁኔታ በመዳሰስ አቋም እንደሚወሰድ ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል፡፡ 
በጠቅላላ ጉባዔው ለመሳተፍ ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ 250 ያህል የፓርቲው አባላት እንደሚወከሉ ገልጸው፣ ‹‹ጠቅላላ ጉባዔውም ጠንካራ የትግል መንፈስ ለመፍጠርና ፓርቲው የነበሩትን ጠንካራና ደካማ ጐኖችን ገምግሞ፣ በጠንካራዎቹ ላይ የበለጠ ለመሥራት፣ ደካማ ጐኖችን ደግሞ እየቀረፈ በመሄድ ተጠናክሮ ለመሥራት አቅጣጫ ይቀመጣል፤›› በማለት ኢንጂነር ይልቃል የጠቅላላ ጉባዔው ውጤት ምን ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ በይፋ መመሥረቱን ያወጀው ታኅሳስ 2004 ዓ.ም. ላይ የነበረ ቢሆንም፣ በምሥረታው ወቅት ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ የሚታወስ ነው፡፡ 
ፓርቲውንና ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን አወዛግቦ የነበረው ጉዳይ ደግሞ ፓርቲው ያቀርበው የነበረ የሕግ አግባብ ነው፡፡ ይህም አንድ ፓርቲ የምሥረታ ጥያቄውን ለምርጫ ቦርድ ባቀረበ ሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ምላሽ ካልተሰጠው ዕውቅና እንደተሰጠው ይቆጠራል የሚለው ነው፡፡ በዚህም መሠረት ፓርቲው በታኅሳስ 2004 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ መመሥረቱን ይፋ ሲያደርግ፣ ከምርጫ ቦርድ ዕውቅና አግኝቶ መንቀሳቀስ የጀመረው ግን ከሐምሌ 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ ነው፡፡
Source: Reporter

Sunday, August 16, 2015

"ግጥም እንደ አልጌ ሲፋቅ ጭረት አለው"

ሀያሲ አብደላ እዝራ:-
ዛሬ ቅዳሜ ነው! በዚህች ቀን በርካታ አስደሳች የህይወት አጋጣሚዎች አልፈዋል:: ካለፉት ጊዜያቶች ሁሉ ደግሞ የዛሬ ልዩ ነው፡፡ ለብዙ ዓመታት ደንበኛ በሆንኳትና በምወዳት አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በስነፅሁፍ ህይወቴ ለራሴ ክብር የሰጠሁበትና ወደፊት ጠንክሬ እንድፅፍ ምርኩዝ የሆነኝ አስተያየት በአካልም ሆነ በመልክ የማላውቀው ሀገራችን በኪነጥበብ ዘርፍ ካፈራቻቸውና በስነ ፅሁፍና ግጥም ዙርያ ጠንካራ ሂስ በመስጠት የሚታወቁት ሀያሲ አብደላ እዝራ እጅ የግጥም መፅሀፌ ገብታ ከፍተኛ ትኩረት አግኝታ ተገምግማ ለወደፊት ስራዬ የሚያስፈነጥረኝን እርካብ እንደመርገጥ ምን የሚያስደስት ነገር አለ?!::
እኚሁ ሀያሲ ማክሰኞ ነሀሴ 12/2007 ዓም በፑሽኪን አዳራሽ ከምሽቱ 11 ጀምሮ በተሰናዳው የመፅሀፍየምረቃ ዝግጅት ላይም እንደዚህ ቀልባቸውን ስለሳበችው መፅሀፍ ከዚህ ለየት ያለ ሙያዊ አስተያየት ሊያቀርቡ ፕሮግራም ተይዞላቸዋል፡፡ እኔም እኚህን ሰው እኩል ከናንተ ጋር ለማየት ጓጉቻለሁ፡፡
የዛ ሰው ይበለን
መልካም ቅዳሜ